Monday, March 26, 2012

ማኅበራዊ አዛላቂነት

(ጌታቸው አሰፋ፤ መጋቢት 15 ቀን  2004 ዓ.ም.) አዛላቂነት ምጣኔ ሀብታዊ፤ አካባቢያዊና ማኅበራዊ አውታሮች አሉት። ማንኛውም ቴክኖሎጂ፤ ፕሮጄክት ፓሊሲ ወዘተ ከአዛላቂነት አንጻር ስንገመግመው ከእነዚህ ሦስት አውታሮች አኳያ በጎና ጎጂ ተፅዕኖውን ለይተን  አስቀመጥን ማለት ነው። የማኅበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ መስክ በጣም ጠቃሚ ግን በጣም አስቸጋሪ መስክ ነው። የማንኛውም ልማት ጥቅም የሚለካው ተደምሮ ተቀንሶ ለሰው ከሚሰጠው

የአካባቢ ትምህርት ትላንትና ዛሬ


(ጌታቸው አሰፋ፤ መጋቢት 1 ቀን  2004 ዓ.ም.) ድሮ ድሮ በአጋጣሚ ካልሆነ በቀር ሆን ብሎ የአካባቢ ጉዳይን እንደ ትምህርት መስክ መርጦ መማር ብርቅ ነበር። እናም እኔ ወደ አካባቢ ጉዳይ መስክ  የገባሁት የሆነ አጋጣሚ በፈጠረው አጋጣሚ የተነሳ ነበር። ከአስራ ሰባት ዓመታት በፊት እንዲህ ሆነ….